BIDDING OPEN

ኢትዮ ቴሌኮም ደቡብ ሪጅን ጽ/ቤት ለመኪና ኪራይ አገልግሎት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

ET

Ethio Telecom

Government Organization

Location

Sidama

Category

IT & Software

Reference Number

CHR-008870

Tender Type

Open

Description

የመኪና ኪራይ አገልግሎት ጨረታ ማስታወቂያ ኢትዮ ቴሌኮም ደቡብ ሪጅን ጽ/ቤት ከታች በሰንጠረዥ በተገለፀው መሰረት ለመኪና ኪራይ አገልግሎት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል። ስለሆነም በዘርፉ የስራ ፍቃድ ያላችሁ እና ከታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ ድርጅቶች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ ቀናት ከታች በተገለጸው የጨረታ ቁጥር በኦንላይን አውቶሜሽን እየገባችሁ ሰነዱን ማየት እና መሙላት ትችላላችሁ። የስራው አይነት የስራው ቦታ የጨረታው መለያ ቁጥር ጨረታው የሚጀምርበት ቀን የጨረታው የሚቆይበት ጊዜ የጨረታው መዝጊያ ቀን እና ሰዓት የጨረታው መክፈቻ ቀን እና ሰዓት የጨረታው ማስከበሪያ መጠን በብር የመኪና ኪራይ አገልግሎት ሀዋሳ ሻሸመኔ አዶላ ነ/ቦረና ዶሎኦዶ ቡሌ ሆራ ያቤሎ እና ሞያሌ 4287068 ጳጉሜን 02 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 02፡30 ሰዓት 15 ቀን መስከረም 12 ቀን 2019 ዓ.ም ከቀኑ 11፡00 ሰዓት መስከረም 13 ቀን 2019 ዓ.ም ከቀኑ 11፡00 ሰዓት 30,000.00 1. የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ማቅረብ አለበት። 2. የዘመኑን ግብር የከፈለ እና የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያለው መሆን አለበት። 3. የቫት እና የቲን ሰርተፍኬት ማቅረብ አለበት። 4. በገቢዎች አስተዳደር ባለስልጣን በጨረታ ላይ መሳተፍ የሚያስችል ደብዳቤ ያለው እና ደብዳቤውን ማቅረብ አለበት። 5. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው። ማሳሰቢያ፡- ከዚህ በላይ በተጠቀሰው የጨረታ ቁጥር በዚህ ሊንክ (www.ethiotelecom.et) በመግባት የጨረታውን ሙሉ መረጃ በማግኘት ጨረታውን እንዲሳተፉ እና በተጨማሪ በኢሜል እና ከኢትዮ ቴሌኮም ለአቅራቢነት የተሰጣችሁን የይለፍ ቃል መጠቀም እንዳለባችሁ እና ከዚህ ቀደም ያላወጣችሁ ስለሲስተሙ አጠቃቀም በስልክ ቁጥር 046 220 4632 ሀዋሳ በመደወል ወይም ቢሮ ቁጥር 103 በአካል በመቅረብ መረጃ ማግኘት ትችላላችሁ። ኢትዮ ቴሌኮም ደቡብ ሪጅን

Source

Source Link Available for Members

Sign up free to access the original tender posting and full details

Important Dates

Published

September 4, 2026

Closing Date

September 22, 2026

17 days remaining

Contact Information

Organization

████████████████

Phone

+251 ██ ███ ████

Email

████@████.gov.et

Login to view

Share This Tender