CLOSED

ንስር 33 ኃ/የተ/የመኖሪያ ቤት ማህበር የሂሳብ እንቅስቃሴ ለመመርመር በቀጣይ 3 አመት አብሮት የሚሰራ የኦዲት ድርጅት ይፈልጋል

N3

NISIR 33 HOUSING COOPERATIVE CO

Government Organization

Location

Addis Ababa

Category

Other

Reference Number

CHR-004404

Tender Type

Open

Description

የሂሳብ ምርመራ (ኦዲት) ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ ንስር 33 ኃ/የተ/የመኖሪያ ቤት ማህበር የአዲስ አባባ ከተማ አስተዳደር በመሃበር ተደረጅተው ቤት ለሚገነቡ ባመቻቸው እድል መሰረት በግንባታ ሂደት ላይ የሚገኝ ማህበር ነው፡፡ የድርጅቱን የሂሳብ እንቅስቃሴ ለመመርመር በቀጣይ 3 አመት አብሮት የሚሰራ የኦዲት ድርጅት ይፈልጋል። በዚህም መሰረት ብቁ የሆናችሁ የኦዲት ድርጅቶች በጨረታው እንድትሳተፉ ተጋብዛችኋል። 1. የአገልግሎቱ አይነት ለቀጣይ 3 (ሶስት) ዓመት የሚቆይ የሂሳብ ምርመራ ማከናወን። 2. ተጫራቾች ማሟላት የሚገባቸው መስፈርቶች የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው። የሙያ ብቃት ማረጋገጫ (AABE) ያላቸው። የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ያላቸው። የድርጅቱን መገለጫ (Company Profile) ማቅረብ የሚችሉ። 3. የአቀራረብ ሁኔታ ተጫራቾች ለሶስቱ ዓመት የሚሰሩበትን ዋጋ በታሸገ ኤንቨሎፕ ማቅረብ ይኖርባቸዋል። ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 (አስር) የስራ ቀናት ውስጥ ሰነዱን በኢንቨሎፕ አሽገው እና ማህተም መተው ማስገባት ይችላሉ። 4. የመረጃ ማስገቢያ አድራሻ አድራሻ: ቡልጋሪያ ቶታል አለፍ ብሎ መታመን ህንጻ1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር101 ለበለጠ መረጃ ስልክ፡+251911340463 ማሳሰቢያ፡ ድርጂቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

Source

Source Link Available for Members

Sign up free to access the original tender posting and full details

Important Dates

Published

August 5, 2026

Closing Date

April 10, 2026

Closed 117 days ago

Contact Information

Organization

████████████████

Phone

+251 ██ ███ ████

Email

████@████.gov.et

Login to view

Share This Tender