CLOSED

ጣምራ ለማበራዊ ልማት ድርጅት በአዲስ አበባ ፣ በኦሮሚያ ክልል እየተገበረ ለሚገኘው ፕሮጀክቶች የሚውል መልሶ ጥቅም ላይ የሚውል የሴቶች የንፅህና መጠበቂያ ውጤቶች ላይ የስፌት ስልጠና የሚሰጡ፣ እዲሁም ለስልጠና የሚያስፈልጉትን የስፌት ማሽን እና ሌሎች ቁሳቁሶችን የሚያቀርቡ ድርጅቶች በጨረታ ማወዳደር ይፈልጋል

TE

Tamra Economic Development Organization

Government Organization

Location

Addis Ababa

Category

Other

Reference Number

CHR-007446

Tender Type

Open

Description

የጨረታ ማስታወቂያ ጣምራ ለማህበራዊ ልማት ድርጅት ከተመሠረተበት 1990 ዓ.ም ጊዜ ጀምሮ ላለፉት 28 ዓመታት በወጣቶች ልማት፣ በሥነ-ተዋልዶ ጤና፣ በሴቶችና ህጻናት ላይ የሚደርሰውን ጾታዊ ጥቃት በመከላከል፣ በአካባቢ ጥበቃና የኤች.አይ.ቪ/ኤድስ ስርጭትና በሌሎች ማህበራዊ አገልግሎቶች ዙሪያ በኦሮሚያ፣ በደቡብ ክልሎችና በአዲስ አበባ መጠነ ሰፊ እንቅስቃሴ እያደረገ ይገኛል፡፡ ለዚህም ተግባሩ ድርጅታችን ላበረከተው የማኅበረሰብ አቀፍ ጉልህ አስተዋኦ ከሻሸመኔ ከተማ አስተዳደር፣ ከኦሮምያ ክልልና ከኢፊዲሪ መንግስት የሠርትፍኬት፣ የዋንጫ፣ የቦታና የመኪና ሽልማቶችን ያገኘ አንጋፋ ድርጅት ነው፡፡ ድርጅታችን ጣምራ ለማበራዊ ልማት ድርጅት በአዲስ አበባ ፣ በኦሮሚያ ክልል እየተገበረ ለሚገኘው ፕሮጀክቶች የሚውል መልሶ ጥቅም ላይ የሚውል የሴቶች የንፅህና መጠበቂያ ውጤቶች ላይ የስፌት ስልጠና የሚሰጡልንን፣ እዲሁም ለስልጠና የሚያስፈልጉትን የስፌት ማሽን እና ሌሎች ቁሳቁሶችን የሚያቀርቡልንን ድርጅቶች ለማወዳደር ጨረታ ያወጣን ሲሆን ዝርዝር የጨረታ ሃሳቡን እና የሚፈለገውን የስፌት ማሽን ዝርዝር የያዘውን ዶክመንት የማይመለስ 200 ብር በመክፈል የጨረታ ሰነድ በመግዛት ጨረታውን መሳተፍ የምትችሉ ሲሆን ተጫራች ድርጅቶች ተወካይ መላክ የምትችሉ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡ አድራሻ - ከጃክሮስ ወደ ሳህሊተ ምህረት ቤተክርቲያን በሚወስደው መንገድ አቢሲኒያ ባንክ ጀርባ እንገኛለን ለበለጠ መረጃ - 0982024874 ይደውሉ፡፡Deadline – June 23/ 2026

Source

Source Link Available for Members

Sign up free to access the original tender posting and full details

Important Dates

Published

August 5, 2026

Closing Date

June 23, 2026

Closed 43 days ago

Contact Information

Organization

████████████████

Phone

+251 ██ ███ ████

Email

████@████.gov.et

Login to view

Share This Tender