CLOSED

ዋግዋጎ ትሬዲንግ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር የተለያዩ የትራንስፎርመር ዘይቶችን ከውጭ ይዘው የመጡትን ብዛት 850፣ መጠን 208 ሊትር በርሜሎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል

ዋት

ዋግዋጎ ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር

Government Organization

Location

Addis Ababa

Category

Other

Reference Number

CHR-000927

Tender Type

Open

Description

የግልፅ የጨረታ ይመለከታል ድርጅታችን ዋግዋጎ ትሬዲንግ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ትራንስፎርመር እና የትራንስፎርመር አክሰሰሪ ማምረት እና ማቅረብ ስራ ዘርፍ ላይ የተሰማራ ድርጅት ሲሆን፣ ከዚህ በፊት በድርጅቱ መቐለ ቅርንጫፍ የተለያዩ የትራንስፎርመር ዘይቶችን ከውጭ ይዘው የመጡትን ብዛት 850 ፣መጠን 208 ሊትር በርሜሎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡ 1. በጨረታ ለመሳተፍ አቅራቢዎች ሟሟላት ያለባቸው መስፈርቶች የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ማቅረብ የሚችል የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆነ የግብር ከፍይ መለያ ቁጥር ማስረጃ ማቅረብ የሚችል 2. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ ከየካቲት 24 ቀን፣ 2018 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ በስራ ሰዓት በዋናው ቢሮ ማለትም ቦሌ ማዶ ሆቴል አጠገብ ሴንቼሪ ኤክስኪውቲቭ ሪልስቴት 7ኛ ፎቅ ከሳፕላይ ቼይን ክፍል መውሰድ ይችላሉ፡፡ 3. ተጫራቾች የምትወዳደሩበት የፋይናንሻል ፕሮፖዛል በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ እስከ መጋቢት 3 ቀን 2018 ከቀኑ 8፡00 ሰዓት በድርጅቱ ዋና መስርያ ቤት ማለትም ቦሌ ማዶ ሆቴል አጠገብ ሴንቼሪ ኤክስኪዩቲቨ ሪይልእስቴት 7ተኛ ፎቅ ሰነዳቹ ሳፕላይ ቼይን ክፍል ማስገባት እንደምትችሉ፡፡ 4. እንዲሁም ጨረታዉ ተጫራቾች ወይንም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት መጋቢት 3፣ ቀን 2018 ከቀኑ 8፡00 ተዘግቶ 8፡30 ይከፈታል፡፡ 5. የጨረታው አሸናፊ ጨረታው ዉጤት ከተነገረው ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ሙሉ ክፍያውን በመፈፀም መቐሌ ሃሚዳይ አከባቢ ከሚገኘው ፋብሪካችን እቃዎቹን ማንሳት አለበት፡፡ 6. የጨረታ ዋጋ ፀንቶ የሚቆየው ጨረታው ከተከፈተ ቀን ጀምሮ ለ30 ቀናት ይሆናል፡፡ 7. ድርጅታችን የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው፡፡ አድራሻ:- ቦሌ ወረዳ 03 ማዶ ሆቴል አጠገብ ፣ ሴንቸሪ ኤክስክዩቲቨ ሪልስቴት ህንፃ 7ተኛ ፎቅ(አትላስማዶ ሆቴል አጠገብ)፡፡ ስልክ ቁጥር 0968-178777/ 0903-000055

Source

Source Link Available for Members

Sign up free to access the original tender posting and full details

Important Dates

Published

August 5, 2026

Closing Date

March 12, 2026

Closed 146 days ago

Contact Information

Organization

████████████████

Phone

+251 ██ ███ ████

Email

████@████.gov.et

Login to view

Share This Tender