CLOSED
የጣምራ ለማህበራዊ ልማት ድርጅት በሲዳማ ክልል ሐዋሳ፣ ሐዋሳ ዙሪያ እና በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ አርሲ ወረዳዎች ላይ ለሚተገብራቸው ፕሮጀክቶች የ60 ቀናት እንቁላል ጣይ ሳሶ ዶሮዎች እና የ4 አመት ለርቢ የሚሆኑ ፍየሎች አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
TE
Tamra Economic Development Organization
Government Organization
Location
Addis Ababa
Category
Other
Reference Number
CHR-008307
Tender Type
Open
Description
የጣምራ ለማህበራዊ ልማት ድርጅት በሲዳማ ክልል ሐዋሳ፣ ሐዋሳ ዙሪያ እና በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ አርሲ ወረዳዎች ላይ ለሚተገብራቸው ፕሮጀክቶች የ60 ቀናት እንቁላል ጣይ ሳሶ ዶሮዎች እና የ4 አመት ለርቢ የሚሆኑ ፍየሎች አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል። ጨረታው ከማስታወቂያው ቀን ጀምሮ ለ6 የስራ ቀናት ተለጥፎ የሚቆይ ሲሆን በ7ኛው ቀን ይከፈታል። በጣምራ ለማህበራዊ ልማት ድርጅት ለርቢ የሚሆኑ እንሰሳቶችን ግዢዎች እንዲፈፀሙ ሲሆን ድርጅታችን በሲዳማ ክልል በሐዋሳ፣ ሓዋሳ ዙሪያ እና በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ አርሲ ወረዳዎች ላይ ለሚተገብራቸው ፕሮጀክቶ ከታች የተዘረዘሩትን አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡ የግዢዎቹም አይነት፡- የ60 ቀናት እንቁላል ጣይ ሳሶ ዶሮዎች የ4 አመት ለርቢ የሚሆኑ ፍየሎች የተጫራቾች ሁኔታ፡ 1.ሕጋዊና በዘመኑ የታደሰ ንግድ ፈቃ ያለው 2.የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /ቲን/ ያለው 3.የታደሰ መታወቂያ ያለው ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ6 ተከታታይ የስራ ቀናት የጨረታ ሰነዱን መግዛት የምትችሉ ሲሆን በ7 ኛው ቀን ጨረታው ይከፈታል። ከላይ ላሉት ግዢዎች ጨረታው በመርካቶ ዶት ኮም merkato.com ላይ ከተለጠፈበት ቀን ጀምሮ ለ6 ተከታታይ የስራ ቀናት ተለጥፎ የሚቆይ ሲሆን ተጫራቾች ዘወትር በስራ ሰዓት 2፡30 እስከ 11፡30 ድረስ የጨረታው ሰነድ ከዋናው እና ከሪጅናል ቢሮ በመግዛት ኦርጂናል እና ኮፒ በማለት በሁለት ፖስታ በማሸግ በዚሁ የስራ ሰዓት ጣምራ ለማህበራዊ ልማት ድርጅት ቢሮ በተዘጋጀ የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይችላሉ። ጨረታ የሚከፈትበት ቀን የበዓል ቀን ወይም ሰንበት ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተባለው ሰዓት የሚከፈት ይሆናል። ለበለጠ መረጃ፤ በ 09 82 02 48 74 ወይም ጉርድ ሾላ አቢሲንያ ባንክ ቅርንጫፍ ጀርባ ባለው ቢሯችን በመቅረብ የጨረታ ሰነድ ማግኘት ይችላሉ፡፤
Source
Source Link Available for Members
Sign up free to access the original tender posting and full details
Important Dates
Published
August 5, 2026
Closing Date
July 6, 2026
Closed 30 days ago
Contact Information
Organization
████████████████
Phone
+251 ██ ███ ████
████@████.gov.et
Login to view
Similar Tenders
የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት 15000ሊትር የሚይዝ የውሃ ታንከር የመሥራት፣ በተሽከርካሪ ሻንሲ ላይ የመጫንና የመግጠም አገልግሎት ግዥ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
Addis Ababa Abattoirs Enterprise
Closes in 14 days
View Details
LTO- የተሽከርካሪ ኪራይ አገልግሎት
Ministry of Revenue
Closes in 327 days
View Details
Procurement of Tyree
Ministry of Tourism
Closes in 953 days
View Details